Posts

Showing posts from June, 2018
Image
ለ አባይ እሮጣለሁ !! የወላይታ ዞን የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ኮሚቴ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ አሰመልክቶ ስለ አባይ እሮጣለሁ በሚል መሪ ቃል ግንቦት 19/2010 ዓ.ም በሶዶ ከተማ በደ ማቅ ሁኔታ ሩጫ አካሄደ ። በዕለቱ 1ኛ-3ኛ ለወጡት ሴትና ወንድ ተወዳዳሪዎች የብርና የሴርተፍኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ፡፡